|
Tuesday, 05 May 2009 |
Addis Abeba lässt 35 Personen festnehmen - Verschwörung soll von früherem Oppositionsführer Berhanu Nega aus den USA gelenkt worden seinNairobi - Die äthiopische Regierung hat am Wochenende nach eigenen Angaben einen Putschversuch vereitelt. 35 Personen einer Gruppe seien verhaftet worden, die von einem an einer Universität in den USA lehrenden Wissenschaftler geführt werde, sagte Regierungssprecher Ermias Legesse. Es handle sich bei der Gruppe teils um Soldaten, teils um Beamte. Bei ihrem Anführer handle es sich dabei um den früheren Oppositionsführer Berhanu Nega, sagte Ermias am Samstag. Die Gruppe der Putschisten nenne sich 15. Mai nach dem Datum der umstrittenen Wahlen von 2005. Berhanu wurde damals zum Bürgermeister der Hauptstadt Addis Abeba gewählt. Er wurde mit weiteren 100 Oppositionspolitikern kurz darauf verhaftet und des Verrats angeklagt. 2007 kamen er und andere durch eine Amnestie frei. Er verließ danach Äthiopien. Der 51-jährige ist nun Dozent an der Universität Bucknell im US-Staat Pennsylvania. Ermias sagte, hinter dem Putsch stehe Berhanus Partei und, wenn er nach Äthiopien käme, würde er verhaftet. Berhanu sagte, er habe nichts mit einem Putschversuch zu tun. "Ich bin sehr argwöhnisch, ob es überhaupt einen Putschversuch gegeben hat", sagte er weiter. "Es wurde nach meiner Freilassung sehr deutlich, dass sie keinerlei Opposition dulden werden." Ermias sagte, bei den Verhafteten seien Waffen und Uniformen gefunden worden. Das Gerichtsverfahren gegen sie werde in Kürze beginnen. "Sie haben beschlossen, die Regierung auf nicht verfassungsgemäße Art zu ändern." (APA/AP/dpa) |
|
Last Updated ( Sunday, 17 May 2009 )
|
|
|
Messeage to Ato Bereket Simon (Mebratu G. Hiwot) |
|
Saturday, 02 May 2009 |
|
አቶ በረከት ሆይ ወይም አቶ በረት…በቅድሚያ እስቲ አንተ ለመሞት ያብቃህና :ድፍን ጦቢያ ጮቤ ሲረግጥ እንመልከት:: ለመሆኑ የ የ ትኛው አካባቢ ሰው እኔን ይደግፈኛል ወይንም ከጎኔ ነው ብለህ የምታስበው? የትግራይ ህዝብ ነው ወይስ በባዶ እግሩ እየሄደ አለኝ የሚል ጉረኛ ህዝብ ነው ያልከው እና የሰደብከው አማራው ነው ወይስ ክልል የለውም ተጠግቶ የሚኖር : ጥገኛ ያልከው ጉራጌው ነው ወይስ የትኛው ኢትዮጵያዊ ነው የአንተን መኖር የሚፈልገው? ከዶክተር ብርሃኑና ከአንተ ወይንም ከአለቃህ ከወዲ ዜናዊ ማንኛችሁ ናችሁ ሚኒስቴር መሆን ያለባችሁ::ጭንቅላታችሁ ሳይሆን ጠመንጃችሁ ባለስልጣን እንዳደረጋችሁ ዘንግታችሁት ይሆን? ያለማቅዋረጥ ለ 18 አመታት ሳትታክቱ ዋሻችሁ አስዋሻችሁ::የዘወትር CNN ወይንም አልጃዚራ እያያችሁ ራሳችሁን ፖለቲከኛ አድርጋችሁ አስቀመጣችሁ:::በፈረደባት ሚዲያችሁም ዘወትር አዋቂ መስላችሁም ተመጽዋቹን ህዝብ በብሮክን እንግሊዘኛ እየተነፋረቃችሁ እረፍት ነሳችሁ:: አሁን አሁን ደግሞ ፈጣን እድገት ብሎ ተቻኩሎ ለማውራት:ለኛ ለ ኢሃዲግ እንደማለት ለአፍሪካ ብር ይሰጥ ብላችሁ የሙጥኝ አላችሁ:አይ የለማኝኝ ነገር……አልፎ ተርፎም የግሎባላይዜሽን ተከታይ ነን ብላችሁ ደሰኮራችሁ:: በምስራቅም በመሃልም እንዲሁም በደቡብ አገሬ ብሎ የተቀመጠን የአገራችሁን ህዝብ ነፍጠኛ ነው አታኑሩት ብላችሁ:አስገድላችሁ:ብሎም ወደ ጉድግዋድ አስጨምራችሁ ባህሉንም መወራረስ ነውር እንደሆነ ሰብካችሁ: ውስጡን አለያይታቹ ከፋፍላቹ: ብሄራዊነትን ሳታውቁና ሳትጨርሱ ግሎባላይዜሽንን ተመኛችሁ::አስቂኝ የዘመናችን ፖለቲክኞች ::የ እንከን የሌለው ምርጫ አድራጊዎች: የምርጭኣውም ተወዳዳሪዎች:ዳኞች እንዲሁም አቸናፊዎች….ፈጣን ውሸት ፈጣሪዎች..የአዲስ አበባን ከተማ ለተቃዋሚ ለጋሾች…እረ ምን ቅጡ…አሁንስ አይደለም የ ኢትዮጵያ ህዝብ አለም በናንተ ውሸት ጆሮው የታመመ መሰለ:: ለ ዚህም ነው አንዴ አልጃዚራ ሌላ ጊዜ ደግሞ ቢቢሲ እየወሰዱ እየተቀባበሉ መሳቂያ መሳለቂያ የሚያደርግዋችሁ….የሆኖ ሆኖ ግን ይህ ሁሉ ነገር የመጀመሪያ ነው…. ሰላሳ አምስት ሰው ትንሽ ነው ነገር ግን 80 ሚሊዮን ህዝብ አስራችሁ አትችሉም::ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!! |
|
|
Tilahun Gesesse passed away. Wir sind Traurig! |
|
Tuesday, 21 April 2009 |
|
Tilahun Gesesse, the great Artist & Orator passed away. |
|
|
|
<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>
|
| Results 37 - 40 of 70 |